image
image
image
image
image

ወርቃማዋ ሰኞ ሳምንታዊ የሰራተኞች ማነቃቅያ ፕሮገራም ተካሄደ።

ታህሳስ 18, 2018
በቂርቆስ ክ/ከተማ መስሪያ ቦታዎች ልማትና አስተዳደር ጽ/ቤት በሳምንቱ ሁሉም አመራሮችና ሰራተኞች የሚሳተፉበት እጅግ አስተማሪ የሆነ የወርቃማ ሰኞ ፕሮግራም ተካሄደ። በማነቃቂያ መርሀ-ግብሩ ሁሉም የጽ/ ቤቱ ሰራተኞች ተገኝተውበታል።

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች